በግዕዝ ቋንቋ ላይ ለኣበረከቱት ኣስተዋጽዖ የማካርተር ፌሎውስ ፕሮግራም ጂኒየስ ኣዋርድ እና የኤድዋርድ ኡሌንዶርፍ ሜዳል ከካውንስል ኦፍ ዘ ብሪቲሽ ኣካደሚ (MacArthur Fellows Program "genius" award and the Edward Ullendorff Medal from the Council of the British Academy) ኣግኝተዋል።
የዘመናዊ እና የጥንት የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ-ጽጹፍ ምሁር የሆኑት ፕሮፌሰር ጌታቸው፣ ያደረጓቸው ምርምሮችና ያሳተሟቸው ጽሁፎች የኢትዮጵያንና የሩቅ ምሥራቅ የክርስቲያን ኃይማኖትን ወጎችን እና ታሪኮችን በማቆየት ትልቅ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል። በቅርቡ ጡረታ ከመውጣታቸው በፊት ኮሌጅቪል፣ ሚነሶታ በሚገኘው የሴይንት ጆንስ ዩኒቨርሲቲ Regents Professor of Medieval Studies and Cataloguer of Oriental Manuscripts of the Hill Monastic Manuscript Library በመሆን ሠርተዋል። ከ5000 በላይ ማኑስክሪፕቶችን ካታሎግ በማድረግ የግዕዝን ማኑስክሪፕት በማይክሮፊልም በማስረዳት ኣስር ካታሎጎችን ኣሳትመዋል። ይህም ምኑም ሳይጓደል በኢትዮጵያ ብቻ የተገኘውን የሄኖክ መጽሐፍን Book of Enoch ይጨምራል። በእውነቱ ይህ እጅግ ከባድ ሥራ ነው።
ሽልማቶች [edit]
Ethiopic Foundation Award, December 20, 2020.
Abebe Bikila’s Life Time Achievement Award, 2018
Honoree of a festschrift volume in 2017: Studies in Ethiopian Languages, Literature, and History Festschrift for Getatchew Haile Presented by his Friends and Colleagues.
Council of the British Academy, Edward Ullendorff Medal 2014, awarded for scholarly distinction and achievements in the field of Semitic languages or Ethiopian studies.
Ethiopia Diaspora organizations’ recognition for community service, May 26, 1996; November 9, 1996; May 26, 2001; and August 21, 2004.
Corresponding Fellow of the British Academy, 1987–present.
MacArthur Fellows Program, John D. and Catherine T. MacArthur Fellowship, 1988-1993.
Member, Ethiopian Parliament, representing the province of Shoa, 1974-75.